" በአገራችን የአይን ሞራ ግርዶሽን በቀላሉ ማዳን ቢቻልም በመሳሪያ እጥራት ሳቢያ የምንፈልገውን ያህል እየሰራን ነው ማለት ግን አይቻልም " - ዶ /ር ለምለም ታምራት16:18Dr Lemlem TameratSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ /ር ለምለም ታምራት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ኮሌጅ የአይን ሀኪም እና የግላኮማ ስቴሽያሊስት (ልዩ ሀኪም ) እንደሚሉት ፤ ቀሪው የአለማችን ክፍል ካስወገዳቸው እና ከድህነትጋር ተያይዘው ከሚመጡት የአይን ህመሞች አንዱ ትራኮም ፤ አሁንም ድረስ በአገራችን እንደችግር የሚኦጠር የአይን ህመም ነው።አንኳሮችየአይን ሞራ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታልበአገራችን ያለው ህክምና ምን ይመስላልየአይን እያታን እዴት መመልስ ያቻላልShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ