ዶ/ር ዮናታን ድንቁ - በአውስትራሊያ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ እና ዶ/ር ደሴ ታርቆ - በአደላይድ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ፤ ከ2026 የአውስትራሊያ ዓመታዊ የፌዴራል በጀት ጋር የተሰናሰሉ ምክረ ሃሳቦችን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- ምርታማነት
- አረንጓዴ ምጣኔ ሀብት
- የኑሮ ውድነትን በግልና በቤተሰብ ድረጃ የመቋቋሚያ ብልሃት ፍንጮች
- ምክረ ሃሳቦች
በአውስትራሊያ የምጣኔ ሀብት ምርታማነትን መጨመር ለረጅም ጊዜ በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ነው የቆየው። የአሁኑ በጀት የተለያዩ እርምጃዎችን ወስዷል። በተለይ፤ ምርታማነትን ከመጨመር አንፃር። ለኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ - ኢትዮጵያውያንና ለሌሎች ዜጎች የተሻለ ሁኔታን ይፈጥራል ማለት ነው።ዶ/ር ደሴ ታርቆ - በአደላይድ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ
Share





