"ለ620ኛ ዓመት በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ 'ዳግማዊ ዮርዳኖስ' የሚከበረው በዓለ ጥምቀት ከጥንታዊ ልዩ ባሕሪያቱ ጋር ነው" ዋልተንጉሥ ዘርጋው

Homeland Report

Ethiopian Christians hymn during Epiphany celebrations marking the anniversary of Jesus Christ's baptism. Source: Getty

ዋልተንጉሥ ዘርጋው - የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ባሕልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፤ ጥንታዊውና ታሪካዊው የኢራንቡቲ የጥምቀት በዓል ጥንታዊ ትውፊቱን ጠብቆ እንደምን አርባ አራት ታቦታት በተገኙበት እንደሚከበር ያስረዳሉ። የእምነቱ ተከታዮችና ጎብኚዎች በሥፍራው ታድመው ታሪካዊ ቅርሶችንም እንዲጎበኙ ይጋብዛሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now