አማራጭ - ተቃውሞና አቋራጭ አማራጭ

OLF's logo (T-L), Awelu Abdi (T-R), Eng. Yilkal Getnet (B-L), Eskinder Nega (C), and Prof Merera (B-R) Source: Courtesy of PD
ኮቪድ - 19 ለኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ጋሬጣ በመሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስተዳደር ሳንካ ለገጠመው ብሔራዊ ምርጫ አራት አማራጮችን አቅርቧል። አቶ አወል አብዲ - የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የኦፌኮ - ሊቀመንበር፣ አቶ ቀጄላ መርዳሳ - የኦነግ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፣ ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ንቅናቄ ሊቀመንበርና አቶ እስክንድር ነጋ - የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ሊቀመንበር አተያዮቻቸውን ይገልጣሉ።
Share