ኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች

Eth Flowers.png

Loading cut flowers at the Ethiopian Airlines cargo terminal at Addis Ababa airport, in Addis Ababa, Ethiopia (L), and a woman holding a bunch of flowers at a floral shop in Addis Ababa, the capital of Ethiopia (BD). Credit: Thomas Koehler/Photothek via Getty Images / Michael Tewelde/Xinhua via Getty Images

በኢትዮጵያ የዩናይድ ስቴትስ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን የንግድና ጉብኝት ቪዛ አመልካቾች እስከ 15 ሺህ ዶላር የሚደርስ የማስያዣ ገንዘብ እንዲያሲይዙ የሚጠይቀው አሠራር ከመጋቢት 24 ቀን 2018 ጀምሮ ግብር ላይ እንደሚውል አስታወቀ


ታካይ ዜናዎች
  • ኢትዮጵያ የካርቦን ታክስን ተግባራዊ በማድረግ የበካይ ጋዝ ልቅቀት በ5 ነጥብ 9 በመቶ መቀነስ እንደምትችል የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽንና የአፍሪካ ሕብረት በጋራ ባደረጉት ጥናት አመለከቱ
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 30 በመቶ የሚሆነውን የመንግሥት የመጀመሪያ የገንዘብ ድጋፍ ለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ተወዳዳሪ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎች መልቀቁን ገለጠ
  • የኢትዮጵያ የደረጃዎች ቦርድ 79 አዳዲስና የተከለከሉ የኢትዮጵያ ደረጃዎችን አስታወቀ
  • ስምንት የሀገር በቀል ባሕላዊ መድኃኒቶችን በዘመናዊ ሁኔታ አምርቶ ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን Armauer Hansen የምርምር ተቋም አመለከተ
  • በትግራይ ክልል የሚገኙ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ከጦርነቱ በፊት ከባንኮች ለወስዱት ብድር በመያዣነት ያስያዙት ንብረት በሐራጅ እንዳይሸጥ ወይም ያለ ጨረታ ወደ ባንኮች ስም እንዳይዛወር የክልሉ አስተዳደር መመሪያ አስተላለፈ
  • የቀድሞዋ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከፍተኛ ሽልማት አገኙ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now