አውስትራሊያውያን - ኢትዮጵያውያን የዘንድሮውን ኮሮናቫይረስ ያጠላበትን የፋሲካ በዓል እንደምን ሊያከብሩ ተሰናድተዋል?

Senait Gobena (L-U), Anteneh Haregewoine (L-B), Etetu Zeleke (C), and Daniel Tsegaye (R) Source: Supplied
ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ወ/ሮ እቴቱ ዘለቀ፣ ወ/ሮ ሰናይት ጎበና፣ አቶ ዳንኤል ጸጋዬና አንተነህ ሐረገወይን፤ የዘንድሮውን በዓለ ትንሣኤ እንደምን ለማክበር እንደተሰናዱ ይናገራሉ።
Share




