"የዓመታዊ ስፖርቱ መንፈስ በየሳምንቱ እንዲሆን የምንመኘው ዓይነት ኢትዮጵያዊነትን ያንፀባረቀ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Comm Pic.png

Community Event. Credit: Sintayehu Bekele.

ረቡዕ ዲሴምበር 24 / ታህሳስ 15 የተጀመረው ዓመታዊው 29ኛው የኢትዮጵያውያን የእግርኳስ ውድድር ዓርብ ታህሳስ 27 ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። የሶስቱ ቀናት የግጥሚያ ውጤቶችና ሌሎች ክንውኖች ተጠናቅረው ተካትተዋል።


አንኳሮች
  • የምድብ ውድድሮች
  • ሸመታ
  • ሀገርኛ ሙዚቃ
  • አልባሳትና ጌጣጌጦች
  • ኮከብ ተጫዋቾች
ሜልበርንን ከ30 ዓመታት በላይ አውቀዋለሁ። የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በአንድ ልብ፣ በአንድ መንፈስ ይህን ዝግጅት ማዘጋጀት መቻል ትልቅ ነገር ነው። ኢትዮጵያዊነት የሚቀጥልበት ነው። እንደ እዚህ ያለ ቦታ መገኘት መታደል ነው።
ከአንድ የበርሊን ከተማ ነዋሪና የበዓሉ ታዳሚ አንደበት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service