"የዓመታዊ ስፖርቱ መንፈስ በየሳምንቱ እንዲሆን የምንመኘው ዓይነት ኢትዮጵያዊነትን ያንፀባረቀ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Comm Pic.png

Community Event. Credit: Sintayehu Bekele.

ረቡዕ ዲሴምበር 24 / ታህሳስ 15 የተጀመረው ዓመታዊው 29ኛው የኢትዮጵያውያን የእግርኳስ ውድድር ዓርብ ታህሳስ 27 ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። የሶስቱ ቀናት የግጥሚያ ውጤቶችና ሌሎች ክንውኖች ተጠናቅረው ተካትተዋል።


አንኳሮች
  • የምድብ ውድድሮች
  • ሸመታ
  • ሀገርኛ ሙዚቃ
  • አልባሳትና ጌጣጌጦች
  • ኮከብ ተጫዋቾች
ሜልበርንን ከ30 ዓመታት በላይ አውቀዋለሁ። የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በአንድ ልብ፣ በአንድ መንፈስ ይህን ዝግጅት ማዘጋጀት መቻል ትልቅ ነገር ነው። ኢትዮጵያዊነት የሚቀጥልበት ነው። እንደ እዚህ ያለ ቦታ መገኘት መታደል ነው።
ከአንድ የበርሊን ከተማ ነዋሪና የበዓሉ ታዳሚ አንደበት

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now