ወ/ሮ ሕይወት ይቁም መንግሥት፤ የመስቀልን በዓል ምክንያት በማድረግ የፐርዝ - ምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አገር ቤት በእጅጉ ለተጎዱና ለተፈናቃሉ ዜጎች መርጃ እንደምን እንዳሰባሰቡ ያናገራሉ። ለማኅበረሰብ አባላትም ምስጋና ያቀርባሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends