የSBS አማርኛ የአገር ቤት ዘጋቢ ደመቀ ከበደ የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ትናንት ሰኞ ሰኔ 14, 2013 በተካሔደበት ወቅት በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ተገኝቷል። በዓይን እማኝነት የተመለከታቸውን ስሉጥ ሂደቶች፣ የገጠሙ ሳንካዎችንና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መግለጫና ማብራሪያዎች አካትቶ አቅርቧል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

A couple wearing clothes bearing the colours of the Ethiopian national flag joins a long queue of voters waiting on the sidewalk outside a polling station. Source: Getty
Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends

