የSBS አማርኛ የአገር ቤት ዘጋቢ ደመቀ ከበደ የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ትናንት ሰኞ ሰኔ 14, 2013 በተካሔደበት ወቅት በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ተገኝቷል። በዓይን እማኝነት የተመለከታቸውን ስሉጥ ሂደቶች፣ የገጠሙ ሳንካዎችንና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መግለጫና ማብራሪያዎች አካትቶ አቅርቧል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends