እንደ አምናው ሁሉ የዘንድሮውም የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በተለያዩ የአውስትራሊያ ከተሞች በሙሉና በከፊል የኮሮና ቫይረስ ገደቦች ስርና ነፃ በሆነ መልኩ ተክብሯል። የበዓል መንፈሱ ግና እንደ ሁሌውም ከራስ ይልቅ ለአገርና ለሕዝብ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነትን በሚሻ የተስፋና የሐሴት መንፈስ ተከብሮ ውሏል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Ethiopian New Year celebration in Perth, Australia. Source: Fasil
Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


