“ የ2013 አዲስ አመት የብልጽግና የሰላም የመፈቃቀር የመቻቻል ስህተታችንን የማረሚያ ይሁንልን ፡፡ ” ሼክ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር

.

Shek Abdurahman Source: Supplied

ሼክ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ የኢትዮጵያን አዲስ አመት በአልን በማስመልከት ሲናገሩ ፤ ኢትዮጵያን እጎዳለሁ የሚል መጨረሻ የለውም ፤ መጨረሻ ያለው እግዚአብሄርን የሚፈራ ብቻ ነው ፡፡ አገርን መውደድ የሀይማኖታችን አካል ነው፡፡ አገር ክርስቲያን እና እስላም አይልም ለሁሉም አገር አንድ ነች ፡፡ ከአገር ወጥተናል በማለት ከሃላፊነታችን ወደኋላ ማለት አንችልም ብለዋል ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now