“ የ2013 አዲስ አመት የብልጽግና የሰላም የመፈቃቀር የመቻቻል ስህተታችንን የማረሚያ ይሁንልን ፡፡ ” ሼክ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር

.

Shek Abdurahman Source: Supplied

ሼክ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራሊያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ የኢትዮጵያን አዲስ አመት በአልን በማስመልከት ሲናገሩ ፤ ኢትዮጵያን እጎዳለሁ የሚል መጨረሻ የለውም ፤ መጨረሻ ያለው እግዚአብሄርን የሚፈራ ብቻ ነው ፡፡ አገርን መውደድ የሀይማኖታችን አካል ነው፡፡ አገር ክርስቲያን እና እስላም አይልም ለሁሉም አገር አንድ ነች ፡፡ ከአገር ወጥተናል በማለት ከሃላፊነታችን ወደኋላ ማለት አንችልም ብለዋል ፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service