“እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ” - የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት

Meaza Genet Molla (T-L), Etsegenet Luelseged (B-L), Alganesh Abegaz (B-R) and Martha Shewangzaw (R). Source: Molla, Luelseged, Abegaz, Shewangzaw
ወ/ሮ መዓዛ ገነት ሞላ (ከብሪስበን)፣ ወ/ሮ ዕፀገነት ልዑል ሰገድ (ከፐርዝ)፣ ወ/ሮ አልጋነሽ አበጋዝ (ከአደላይድ) እና ወ/ሮ ማርታ ሸዋንግዛው (ከሜልበርን) ስለ ፋሲካ ፆምና የበዓለ ትንሣኤ አከባበራቸው ይናገራሉ። ለኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ የመልካም በዓል ምኞታቸውን ይገልጣሉ።
Share