ወ/ሮ መዓዛ ገነት ሞላ (ከብሪስበን)፣ ወ/ሮ ዕፀገነት ልዑል ሰገድ (ከፐርዝ)፣ ወ/ሮ አልጋነሽ አበጋዝ (ከአደላይድ) እና ወ/ሮ ማርታ ሸዋንግዛው (ከሜልበርን) ስለ ፋሲካ ፆምና የበዓለ ትንሣኤ አከባበራቸው ይናገራሉ። ለኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ የመልካም በዓል ምኞታቸውን ይገልጣሉ።
Share
Live
LIVE, FREE and EXCLUSIVE starting June 12 2026

Meaza Genet Molla (T-L), Etsegenet Luelseged (B-L), Alganesh Abegaz (B-R) and Martha Shewangzaw (R). Source: Molla, Luelseged, Abegaz, Shewangzaw
Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


