Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE starting June 12 2026

በሜልበርን የኢትዮጵያውያን ምግብ ቤቶች የሁለት ሳምንታቱን የኮሮናቫይረስ ገደብ እንዴት ተወጡት?

Restaurants

Fetlework Girma (L), Lema Balcha (T-R) and Ermias Wondimu (B-R). Source: FW.G, L.Balcha and E.Wondimu

የአፍሪካ ኮቴጅ ምግብ ቤት ባለቤት ለማ ባልቻ፣ የኒያላ አፍሪካ ምግብ ቤት ባለቤት ኤርሚያስ ወንድሙና የጨርጨር ሬስቶራንት ባለቤት ፈትለወርቅ ግርማ፤ ለሁለት ሳምንታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ሜልበርን ላይ በተጣለው ገደብ የተንሳ በምግብ ቤቶቻቸው ላይ ስላደረሰው ተፅዕኖና እንደምን እየተቋቋሙት እንዳሉ ይናገራሉ። የገደቡ በዛሬው ዕለት መነሳት ያሳደረባቸውንም ተስፋ አክለው ይገልጣሉ።


Published

By Elias Gudisa

Source: SBS



Share this with family and friends


የአፍሪካ ኮቴጅ ምግብ ቤት ባለቤት ለማ ባልቻ፣ የኒያላ አፍሪካ ምግብ ቤት ባለቤት ኤርሚያስ ወንድሙና የጨርጨር ሬስቶራንት ባለቤት ፈትለወርቅ ግርማ፤ ለሁለት ሳምንታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ሜልበርን ላይ በተጣለው ገደብ የተንሳ በምግብ ቤቶቻቸው ላይ ስላደረሰው ተፅዕኖና እንደምን እየተቋቋሙት እንዳሉ ይናገራሉ። የገደቡ በዛሬው ዕለት መነሳት ያሳደረባቸውንም ተስፋ አክለው ይገልጣሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now