በሜልበርን የኢትዮጵያውያን ምግብ ቤቶች የሁለት ሳምንታቱን የኮሮናቫይረስ ገደብ እንዴት ተወጡት?

Restaurants

Fetlework Girma (L), Lema Balcha (T-R) and Ermias Wondimu (B-R). Source: FW.G, L.Balcha and E.Wondimu

የአፍሪካ ኮቴጅ ምግብ ቤት ባለቤት ለማ ባልቻ፣ የኒያላ አፍሪካ ምግብ ቤት ባለቤት ኤርሚያስ ወንድሙና የጨርጨር ሬስቶራንት ባለቤት ፈትለወርቅ ግርማ፤ ለሁለት ሳምንታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ሜልበርን ላይ በተጣለው ገደብ የተንሳ በምግብ ቤቶቻቸው ላይ ስላደረሰው ተፅዕኖና እንደምን እየተቋቋሙት እንዳሉ ይናገራሉ። የገደቡ በዛሬው ዕለት መነሳት ያሳደረባቸውንም ተስፋ አክለው ይገልጣሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service