በሜልበርን የኢትዮጵያውያን ምግብ ቤቶች የሁለት ሳምንታቱን የኮሮናቫይረስ ገደብ እንዴት ተወጡት?

Restaurants

Fetlework Girma (L), Lema Balcha (T-R) and Ermias Wondimu (B-R). Source: FW.G, L.Balcha and E.Wondimu

የአፍሪካ ኮቴጅ ምግብ ቤት ባለቤት ለማ ባልቻ፣ የኒያላ አፍሪካ ምግብ ቤት ባለቤት ኤርሚያስ ወንድሙና የጨርጨር ሬስቶራንት ባለቤት ፈትለወርቅ ግርማ፤ ለሁለት ሳምንታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ሜልበርን ላይ በተጣለው ገደብ የተንሳ በምግብ ቤቶቻቸው ላይ ስላደረሰው ተፅዕኖና እንደምን እየተቋቋሙት እንዳሉ ይናገራሉ። የገደቡ በዛሬው ዕለት መነሳት ያሳደረባቸውንም ተስፋ አክለው ይገልጣሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now