የአፍሪካ ኮቴጅ ምግብ ቤት ባለቤት ለማ ባልቻ፣ የኒያላ አፍሪካ ምግብ ቤት ባለቤት ኤርሚያስ ወንድሙና የጨርጨር ሬስቶራንት ባለቤት ፈትለወርቅ ግርማ፤ ለሁለት ሳምንታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ሜልበርን ላይ በተጣለው ገደብ የተንሳ በምግብ ቤቶቻቸው ላይ ስላደረሰው ተፅዕኖና እንደምን እየተቋቋሙት እንዳሉ ይናገራሉ። የገደቡ በዛሬው ዕለት መነሳት ያሳደረባቸውንም ተስፋ አክለው ይገልጣሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE starting June 12 2026

Fetlework Girma (L), Lema Balcha (T-R) and Ermias Wondimu (B-R). Source: FW.G, L.Balcha and E.Wondimu
Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


