የኢትዮጵያውያን ዓመታዊው የስፖርት በዓል በመጪው ሳምንት በሜልበርን ከተማ በድምቀት ሊጀመር ነው14:19Dr Tesfaye Yigzaw (L), Genet Masresha (C), and Hailesemaet Merhatibeb (R). Credit: Yigzaw,Merhatibeb and Masreshaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.78MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንትና የበዓል ኮሚቴ ሰብሳቢ፣ አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፀሐፊና የበዓል ኮሚቴ አባል፤ ወ/ት ገነት ማስረሻ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና የበዓል ኮሚቴ አባል፤ ከዲሴምበር 26 30 / ታህሣሥ 16 እስከ 20 ስለሚካሔደው 27ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት መሰናዶዎችና ፋይዳዎች ይናገራሉ። ለታዳሚዎች ጥሪ ያቀርባሉ።አንኳሮችኩነታዊ ዝግጅቶችተጋባዥ እንግዶችየግብዣ ጥሪተጨማሪ ያድምጡ"አውስትራሊያ አቀፍ የስፖርት በዓል ማካሔድ ከባድ ነው፤ እናሳካዋለን የሚል ተስፋ ግን አለኝ" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን