"አውስትራሊያ አቀፍ የስፖርት በዓል ማካሔድ ከባድ ነው፤ እናሳካዋለን የሚል ተስፋ ግን አለኝ" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው14:19Dr Tesfaye Yigzaw (L), Genet Masresha (C), and Hailesemaet Merhatibeb (R). Credit: Yigzaw,Merhatibeb and Masreshaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.78MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንትና የበዓል ኮሚቴ ሰብሳቢ፣ አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፀሐፊና የበዓል ኮሚቴ አባል፤ ወ/ት ገነት ማስረሻ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና የበዓል ኮሚቴ አባል፤ ከዲሴምበር 26 30 / ታህሣሥ 16 እስከ 20 ስለሚካሔደው 27ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት መሰናዶዎችና ፋይዳዎች ይናገራሉ። ለታዳሚዎች ጥሪ ያቀርባሉ።አኳሮችአገር አቀፍ የኢትዮጵያውያን ስፖርት በዓልን ማጠናከርየኢትዮጵያ ቀንልዩ ዝግጅቶችተጨማሪ ያድምጡየኢትዮጵያውያን ዓመታዊው የስፖርት በዓል በመጪው ሳምንት በሜልበርን ከተማ በድምቀት ሊጀመር ነውShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን