“ ቪክቶርያ በኮቪድ19 ደረጃ 4 ክልክላ ውስጥ ብትሆንም በቪክቶርያ የሴቶች ህብረት አመርቂ ስራዎችን እየሰራ ነው ለማለት ያስደፍራል ” ዶ/ር እማዬነሽ ስዮም22:08LR-Tsigereda ,Hana and Dr Emayenesh Source: Dr Emayeneshኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (40.55MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በተለይ በኮቪድ19 ወቅት እየጨመረ የመጣውን የቤተሰብ አመጽን እና በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመቀነስ ምን መደረግ አለበት በሚሉት ዙሪያ ለአባለቱ መረጃዎችን እና የተለየዩ ድጋፎችን ሲያቀርቡ እንደቆየ ዶ/ር እማዬነሽ ስዮም በቪክቶርይ የሴቶች ህብረት ፕሬዝደንት፤ ጽጌረዳ መኮንን የህብረቱ ምክትል ፕሬዝደንት እና ሃና ታደሰ የህብረቱ ጸሃፊ ገልጸውልናል ፡፡አያይዘውም በቪክቶርያ በመንግስት የተቀመጠው የደረጃ 4 ክልከላ በየግላቸው ያሳያቸውንና ያስተማራቸውን የህይወት ልምድ ገልጸውልናል ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም “ በቅርቡ ጤናማ የቤተሰብ ግንኙነት ለጤናማና ለጠንካራ ማህበረሰብ ” በሚል ርእስ ስለሚያዘጋጁት የመረጃ ልውውጥ መርሃ ግብር ነግረውናል ፡፡ShareLatest podcast episodesየፀረ ጥላቻ ንግግርና የጠብመንጃ ባለቤትነት ሕጎች በፓርላማ ይሁንታ ተቸራቸውግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ