“ ቪክቶርያ በኮቪድ19 ደረጃ 4 ክልክላ ውስጥ ብትሆንም በቪክቶርያ የሴቶች ህብረት አመርቂ ስራዎችን እየሰራ ነው ለማለት ያስደፍራል ” ዶ/ር እማዬነሽ ስዮም

.

LR-Tsigereda ,Hana and Dr Emayenesh Source: Dr Emayenesh


በተለይ በኮቪድ19 ወቅት እየጨመረ የመጣውን የቤተሰብ አመጽን እና በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመቀነስ ምን መደረግ አለበት በሚሉት ዙሪያ ለአባለቱ መረጃዎችን እና የተለየዩ ድጋፎችን ሲያቀርቡ እንደቆየ ዶ/ር እማዬነሽ ስዮም በቪክቶርይ የሴቶች ህብረት ፕሬዝደንት፤ ጽጌረዳ መኮንን የህብረቱ ምክትል ፕሬዝደንት እና ሃና ታደሰ የህብረቱ ጸሃፊ ገልጸውልናል ፡፡አያይዘውም በቪክቶርያ በመንግስት የተቀመጠው የደረጃ 4 ክልከላ በየግላቸው ያሳያቸውንና ያስተማራቸውን የህይወት ልምድ ገልጸውልናል ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም “ በቅርቡ ጤናማ የቤተሰብ ግንኙነት ለጤናማና ለጠንካራ ማህበረሰብ ” በሚል ርእስ ስለሚያዘጋጁት የመረጃ ልውውጥ መርሃ ግብር ነግረውናል ፡፡


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service