“ያለ አባት ልጅነቴን የሰዋሁባችሁ ልጆቼ በጣም ነው የምወዳችሁ፤ በቀሪው ዕድሜያችሁ የዚህን ፍሬ እንደምታሳዩኝ ተስፋ አደርጋለሁ” ወለባ ጉማ

Wolela Guma

Wolela Guma and her children. Source: W.Guma

የአባቶች ቀን አውስትራሊያ ውስጥ ወርኃ ሴፕቴምበር በገባ የመጀመሪያው እሑድ ይከበራል። አባትና የአባት ተምሳሌዎችን ሞገስ ለማላበስ። ወ/ሮ ወለባ ጉማ ባለቤታቸው በሞት ከተለዩዋቸው አንድ አሠርት ዐመት ተቆጥሯል። እናትም አባትም ሆነው ሁለት ልጆቻቸውን እያሳደጉ ይገኛሉ። የአባቶች ቀንን ያለ አባት እንደምን ላለፉት አሥር ዓመታት እንዳሳለፉ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now