የአባቶች ቀን አውስትራሊያ ውስጥ ወርኃ ሴፕቴምበር በገባ የመጀመሪያው እሑድ ይከበራል። አባትና የአባት ተምሳሌዎችን ሞገስ ለማላበስ። ወ/ሮ ወለባ ጉማ ባለቤታቸው በሞት ከተለዩዋቸው አንድ አሠርት ዐመት ተቆጥሯል። እናትም አባትም ሆነው ሁለት ልጆቻቸውን እያሳደጉ ይገኛሉ። የአባቶች ቀንን ያለ አባት እንደምን ላለፉት አሥር ዓመታት እንዳሳለፉ ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Wolela Guma and her children. Source: W.Guma
Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


