ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ ፕሬዚደንት መንግሥቱ ኃይለማርያም

Mengistu Hailemariam

President Mengistu Haile Mariam in the palace of the Government. Addis Ababa (Ethiopia), 1990. Source: Getty

የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ፤ ስለ ቀድሞው የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚደንት የ17 ዓመታት የአገዛ ዘመን አዎንታዊና አሉታዊ ጎኖች ነቅሰው ይናገራሉ። ፕሮፌሰር ገብሩ “The Ethiopian Revolution: War in the Horn Africa” እና “Ethiopia: Power and Protest: Peasant Revolts in the Twentieth Century” መጻሕፍት ደራሲ ናቸው።


አንኳሮች


 

  • ከዘውዳዊ ወደ ወታደራዊ አገዛዝ ሽግግር  
  • የ17 ዓመቱ አዎንታዊና አሉታዊ የአገዛዝ ዘመን ተፅዕኖዎች
  • ለኢሕዲሪ መንግሥት ውድቀት ዋነኛ መንስኤዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now