የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ፤ ስለ ቀድሞው የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚደንት የ17 ዓመታት የአገዛ ዘመን አዎንታዊና አሉታዊ ጎኖች ነቅሰው ይናገራሉ። ፕሮፌሰር ገብሩ “The Ethiopian Revolution: War in the Horn Africa” እና “Ethiopia: Power and Protest: Peasant Revolts in the Twentieth Century” መጻሕፍት ደራሲ ናቸው።
አንኳሮች
- ከዘውዳዊ ወደ ወታደራዊ አገዛዝ ሽግግር
- የ17 ዓመቱ አዎንታዊና አሉታዊ የአገዛዝ ዘመን ተፅዕኖዎች
- ለኢሕዲሪ መንግሥት ውድቀት ዋነኛ መንስኤዎች
Share






