ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ ፕሬዚደንት መንግሥቱ ኃይለማርያም17:38President Mengistu Haile Mariam in the palace of the Government. Addis Ababa (Ethiopia), 1990. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.33MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ፤ ስለ ቀድሞው የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚደንት የ17 ዓመታት የአገዛ ዘመን አዎንታዊና አሉታዊ ጎኖች ነቅሰው ይናገራሉ። ፕሮፌሰር ገብሩ “The Ethiopian Revolution: War in the Horn Africa” እና “Ethiopia: Power and Protest: Peasant Revolts in the Twentieth Century” መጻሕፍት ደራሲ ናቸው።አንኳሮች ከዘውዳዊ ወደ ወታደራዊ አገዛዝ ሽግግር የ17 ዓመቱ አዎንታዊና አሉታዊ የአገዛዝ ዘመን ተፅዕኖዎችለኢሕዲሪ መንግሥት ውድቀት ዋነኛ መንስኤዎችShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም