ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ማኅበር በሰሜን አሜሪካ ፕሬዚደንት፤ ስለ ማኅበሩ አመሠራረት፣ የአገር ፍቅር ስሜትና የተማሪዎች ንቅናቄ አጀማመር ያወጋሉ። “ራዕያችን ኢትዮጵያ የአፍሪካ መሪ ትሆናለች የሚል ነበር” ሲሉ በምልሰት ያነሳሉ።
አንኳሮች
- የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ኢትዮጵያዊነት
- የብሔራዊ ፊደል ሠራዊት ምሥረታ
- የተማሪዎች አብዮታዊ ንቅናቄ ጥንሰሳ
Share






