ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ - ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ

Ethiopian students

Ethiopian students (L) and Prof Ephraim Isaac (R). Source: E. Isaac

ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ማኅበር በሰሜን አሜሪካ ፕሬዚደንት፤ ስለ ማኅበሩ አመሠራረት፣ የአገር ፍቅር ስሜትና የተማሪዎች ንቅናቄ አጀማመር ያወጋሉ። “ራዕያችን ኢትዮጵያ የአፍሪካ መሪ ትሆናለች የሚል ነበር” ሲሉ በምልሰት ያነሳሉ።


አንኳሮች


 

  • የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ኢትዮጵያዊነት
  • የብሔራዊ ፊደል ሠራዊት ምሥረታ
  • የተማሪዎች አብዮታዊ ንቅናቄ ጥንሰሳ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now