"ማኅበራዊ አንቂ መሆን አለብን፤ ሀገራችን ውስጥ ብዙ የሚሠሩ ማኅበራዊ ነገሮች አሉ" ሶስና ወጋየሁ

Pic Circus.jpg

Credit: E.Gudisa

ለወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ፤ የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤት መሥራችና የኢትዮ - ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ዳይሬክተር፤ ላቋቋመችው የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤት በሜልበርን- አውስትራሊያ ሚሊኒየም ሃውስ የማኅበረሰብ ማዕከል የተካሔደ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ድጋፍ።


እኛ በምድር ላይ ያለነው ለሌሎች ለመኖር ነው። ያንን በሶስና ሕይወት አይቻለሁ። ለሌሎች የመኖር ሕልሟ ወደ መሬት ወርዶ ተመልክቻለሁ።
ሳምራዊት መላኩ
የሰርከስ ማዕከሉ በቪዲዮ ካየነውም በላይ ነው። በጣም ግዙፍ የሆነ ነው። ሊደገፍ የሚገባ ፕሮጄክት ነው የጀመረችው። ለሀገር፤ ለትውልድ የሚቀር ነው።
ማርታ ቦረና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now