ለወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ፤ የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤት መሥራችና የኢትዮ - ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ዳይሬክተር፤ ላቋቋመችው የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤት በሜልበርን- አውስትራሊያ ሚሊኒየም ሃውስ የማኅበረሰብ ማዕከል የተካሔደ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ድጋፍ።
እኛ በምድር ላይ ያለነው ለሌሎች ለመኖር ነው። ያንን በሶስና ሕይወት አይቻለሁ። ለሌሎች የመኖር ሕልሟ ወደ መሬት ወርዶ ተመልክቻለሁ።ሳምራዊት መላኩ
የሰርከስ ማዕከሉ በቪዲዮ ካየነውም በላይ ነው። በጣም ግዙፍ የሆነ ነው። ሊደገፍ የሚገባ ፕሮጄክት ነው የጀመረችው። ለሀገር፤ ለትውልድ የሚቀር ነው።ማርታ ቦረና
Share






