“የተነሳሳነው በተለያዩ የጥናት ዘርፎች ለሕዳሴ ግድብ ሙያዊ አስተዋፅዖዎችን ለማበርከት ነው” - ዶ/ር ዳዊት ነጋና ኢ/ር በድሉ ወለሎ17:36Eng. Bedlu Welelo (L) and Dr Eng. Dawit Nega Bekele (R) Source: BW and DNBኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.11MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ኢንጂነር ዳዊት ነጋ በቀለና ኢንጂነር በድሉ ወለሎ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን አባላት፤ ቡድናቸው ለሕዳሴ ግድብ ስለሚያበረክታቸው አስተዋፅዖዎች ያስረዳሉ። ቡድናቸው በተመሠረተበት የጥናት መስኮች በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ያሉ ተጠባቢ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን በኢሜይል አድራሻቸው gerd2020tlrs@gmail.com እንዲያገኟቸው ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮች የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን ተልዕኮ የመማክርት ቡድኑ አምስት የጥናት ዘርፎች አወቃቀርየአጭርና ረጅም ጊዜ ዕቅዶች ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች