“የተነሳሳነው በተለያዩ የጥናት ዘርፎች ለሕዳሴ ግድብ ሙያዊ አስተዋፅዖዎችን ለማበርከት ነው” - ዶ/ር ዳዊት ነጋና ኢ/ር በድሉ ወለሎ17:36Eng. Bedlu Welelo (L) and Dr Eng. Dawit Nega Bekele (R) Source: BW and DNBኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.11MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ኢንጂነር ዳዊት ነጋ በቀለና ኢንጂነር በድሉ ወለሎ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን አባላት፤ ቡድናቸው ለሕዳሴ ግድብ ስለሚያበረክታቸው አስተዋፅዖዎች ያስረዳሉ። ቡድናቸው በተመሠረተበት የጥናት መስኮች በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ያሉ ተጠባቢ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን በኢሜይል አድራሻቸው gerd2020tlrs@gmail.com እንዲያገኟቸው ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮች የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን ተልዕኮ የመማክርት ቡድኑ አምስት የጥናት ዘርፎች አወቃቀርየአጭርና ረጅም ጊዜ ዕቅዶች ShareLatest podcast episodesየፀረ ጥላቻ ንግግርና የጠብመንጃ ባለቤትነት ሕጎች በፓርላማ ይሁንታ ተቸራቸውግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ