“የተነሳሳነው በተለያዩ የጥናት ዘርፎች ለሕዳሴ ግድብ ሙያዊ አስተዋፅዖዎችን ለማበርከት ነው” - ዶ/ር ዳዊት ነጋና ኢ/ር በድሉ ወለሎ

GERD Ethiopian Australian Professionals

Eng. Bedlu Welelo (L) and Dr Eng. Dawit Nega Bekele (R) Source: BW and DNB

ዶ/ር ኢንጂነር ዳዊት ነጋ በቀለና ኢንጂነር በድሉ ወለሎ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን አባላት፤ ቡድናቸው ለሕዳሴ ግድብ ስለሚያበረክታቸው አስተዋፅዖዎች ያስረዳሉ። ቡድናቸው በተመሠረተበት የጥናት መስኮች በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ያሉ ተጠባቢ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን በኢሜይል አድራሻቸው gerd2020tlrs@gmail.com እንዲያገኟቸው ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።


አንኳሮች


 

  • የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን ተልዕኮ  
  • የመማክርት ቡድኑ አምስት የጥናት ዘርፎች አወቃቀር
  • የአጭርና ረጅም ጊዜ ዕቅዶች
      

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now