“የተነሳሳነው በተለያዩ የጥናት ዘርፎች ለሕዳሴ ግድብ ሙያዊ አስተዋፅዖዎችን ለማበርከት ነው” - ዶ/ር ዳዊት ነጋና ኢ/ር በድሉ ወለሎ17:36Eng. Bedlu Welelo (L) and Dr Eng. Dawit Nega Bekele (R) Source: BW and DNBኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.11MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ኢንጂነር ዳዊት ነጋ በቀለና ኢንጂነር በድሉ ወለሎ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን አባላት፤ ቡድናቸው ለሕዳሴ ግድብ ስለሚያበረክታቸው አስተዋፅዖዎች ያስረዳሉ። ቡድናቸው በተመሠረተበት የጥናት መስኮች በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ያሉ ተጠባቢ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን በኢሜይል አድራሻቸው gerd2020tlrs@gmail.com እንዲያገኟቸው ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮች የሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግ፣ ሳይንስና ምርምር መማክርት ቡድን ተልዕኮ የመማክርት ቡድኑ አምስት የጥናት ዘርፎች አወቃቀርየአጭርና ረጅም ጊዜ ዕቅዶች ShareLatest podcast episodesየሰላም ምሕንድስና፤ ደስታና ዕንባን ያቀላቀለው የእሥራኤል ታጋቾችና የፍልስጥኤም እሥረኞች ለቀቃ በመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ጎሕ ቅደት ተመሰለኢሰመኮ በተለያዩ ክልሎች በመንግሥትና ታጣቂ ኃይሎች እርምጃዎች የተነሳ የሰዎች የመዘዋወር ነፃነት አደጋ ላይ መውደቁን አመለከተ"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራው