“የሕዳሴ ግድብ የህልውናና ማንነት ጉዳይ ነው፤ በእኛ እንደተጀመረ በእኛ መጨረስ አለበት” - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት አባላት

GERD Lobby and Media Group

Alemayehu Bezabih (L), Dagmawi Berhanu (c) and Abulla Agwa (R) Source: Supplied

አቶ ቡላ አግዋ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሎቢና ሚዲያ ሰብሳቢ፣ አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሎቢ ቡድን ሰብሳቢና አቶ ዳግማዊ ብርሃኑ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሚዲያ ቡድን ሰብሳቢ የቡድኖቻቸውን ተልዕኮና ግቦቻቸውን ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now