“የሕዳሴ ግድብ የህልውናና ማንነት ጉዳይ ነው፤ በእኛ እንደተጀመረ በእኛ መጨረስ አለበት” - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት አባላት

Alemayehu Bezabih (L), Dagmawi Berhanu (c) and Abulla Agwa (R) Source: Supplied
አቶ ቡላ አግዋ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሎቢና ሚዲያ ሰብሳቢ፣ አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሎቢ ቡድን ሰብሳቢና አቶ ዳግማዊ ብርሃኑ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሚዲያ ቡድን ሰብሳቢ የቡድኖቻቸውን ተልዕኮና ግቦቻቸውን ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።
Share




