አቶ ቡላ አግዋ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሎቢና ሚዲያ ሰብሳቢ፣ አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሎቢ ቡድን ሰብሳቢና አቶ ዳግማዊ ብርሃኑ - በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሕዳሴ ግድብ መማክርት የሚዲያ ቡድን ሰብሳቢ የቡድኖቻቸውን ተልዕኮና ግቦቻቸውን ያስረዳሉ። የተሳትፎ ጥሪም ያቀርባሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Alemayehu Bezabih (L), Dagmawi Berhanu (c) and Abulla Agwa (R) Source: Supplied
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

