SKIP TO MAIN CONTENT

“የኮሮናቫይረስ የጥንቃቄ መርሆችን ተከትለን የፀጉር ሥራ ግልጋሎቶቻችንን መስጠት ጀምረናል” በሜልበርን ኢትዮጵያውያን የፀጉር ባለሙያዎች

Hair salon Melbourne
Hanan Endris (L), Sintayehu Biru (C) and Yosef Zewde (R) Source: Supplied

ፉትስክሬይ የሚገኘው ጆሲ ስታይል የሴቶች ፀጉር ቤት ባለቤት ዮሴፍ ዘውዴ፣ ሰንሻይን የሚገኘው ናታን የወንዶች ፀጉር ቤት ባለቤት ስንታየሁ ብሩና ሐናን የሴቶች ፀጉር ባለቤት ሐናን እንድሪስ፤ በኮቨድ - 19 ሳቢያ ተጥለው በነበሩ ገደቦች ምክንያት በሥራና ገቢያቸው ላያ ያሳደሩባቸውን ተፅዕኖዎችና ባለፈው ሰኞ ገደቦቹ በመላላታቸው ግልጋሎቶቻቸውን እንደምን እየሰጡ እንዳሉ ያስረዳሉ።


Published

Updated

By Elias Gudisa

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ፉትስክሬይ የሚገኘው ጆሲ ስታይል የሴቶች ፀጉር ቤት ባለቤት ዮሴፍ ዘውዴ፣ ሰንሻይን የሚገኘው ናታን የወንዶች ፀጉር ቤት ባለቤት ስንታየሁ ብሩና ሐናን የሴቶች ፀጉር ባለቤት ሐናን እንድሪስ፤ በኮቨድ - 19 ሳቢያ ተጥለው በነበሩ ገደቦች ምክንያት በሥራና ገቢያቸው ላያ ያሳደሩባቸውን ተፅዕኖዎችና ባለፈው ሰኞ ገደቦቹ በመላላታቸው ግልጋሎቶቻቸውን እንደምን እየሰጡ እንዳሉ ያስረዳሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now