"ምግብ አቅርቤ ባዶ ሳህን ሲመለስልኝ ደስ ይለኛል" ወ/ሮ ገነት ሐብተወልድ

Copy of ALC Header Side-By-Side + Cutout.png

Harar Mesob Restaurateurs Genet Habtewold and Anteneh Haregewoine. Credit: Martha Tsegaw

የሐረር መሶብ ምግብ ቤት ባለቤቶች፤ ወ/ሮ ገነት ሐብተወልድና አቶ አንተነህ ሐረገወይን፤ ስለ ምግብ ቤታቸው ከፈታና የደንበኞች መስተንግዶ አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የንግድ ሥራ ስምሪት
  • የሐረር መሶብ ስየማ
  • ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች
  • ሀገርኛ መስተንግዶ
  • የኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞችና የሙዚቃ ምሽት በሐረር መሶብ
  • ቤተሰባዊ ትግግዝ
  • ምክረ ሃሳብ
  • ምስጋና

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now