ከውጭ አገር ዜጎች ጋር ተጋብተው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያውያን የአዲስ ዓመት ቤተሰባዊ አከባበር

Community

Lidya Yassin's family (L), Helen Michael and her husband (R). Source: L.Yassin and H.Michael

ሊዲያ ያሲንና ሄለን ሚካኤል አውስትራሊያ ውስጥ ተጋብተው የሚኖሩት ከውጭ አገር ዜጎች ጋር ነው። የዘንድሮውንና ቀደም ሲልም ያለፉ የዘመን መለወጫ በዓላት እንዴት በዝንቅ ባሕላት ውስጥ አክብረው እንደሚያሳልፉ ያወጋሉ። የአዲስ ዓመት መልካም ምኞታቸውንም ይገልጣሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now