ታካይ ዜናዎች
- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት በኦዲት ሥራዎቹ ከ4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ወደ መንግሥት ካዝና ተመላሽ አስደርጌያለሁ አለ
- በፍሪላንስ ሥራዎችና በዲጂታል ገቢዎች ላይ የገቢ ግብር ሊጣል ነው
- በተለያዩ አካባቢዎች ባለው የሰላም እጦትና የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች ለመደገፍ የሚያስችለው ሁለተኛ ዙር ፕሮጄክት ወደ ሥራ ገባ
- የስኳር ምርት ከቀረጥ ነፃ ሲባል አብሽ ይከፈልበታል ተባለ
- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ምክንያት በሳምንት እስከ 13 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ገቢ ሊያጣ እንደሚችል ገለጠ
- የቡና ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ እያሽቆለቆለ በመምጣቱ አርሶ አደሮች፣ ቡና አቅራቢያዎችና ላኪዎች ለኪሳራ ሳይዳረጉ እጃቸው ላይ ያለውን ቡና በአስቸኳይ እንዲያቀርቡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለ ስልጣን አሳሰበ
- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 10,334 ዕጩዎች ተመዝግበዋል አለ
- በኦሮሚያ ክልል ከ2011 ዓ/ም ጀምሮ እየተካሔደ ባለው ግጭት የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ተብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን የጦር ወንጀሎች ሊሆኑ የሚችሉ በርካታ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን ፈፅሟል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል አመለከተ
- ማርች 8ን ምክንያት ያደረገ 8 የሴቶች በረራ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተካሔደ






