አገርኛ ሪፖርት - በአዲስ አበባ እና አጎርባች ከተሞች ለመጪው አስር ቀናት ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ናብ ሊኖር ይችላል ተባለ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

ከኢትዮጵያ ከሀምሳ አምስት እስከ ሰማኒያ በመቶ የሚሆነው ገንዘብ በህገ ወጥ ንግድ ሳቢያ ከአገር ወስጥ እንደሚወጣ የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡


አንኳሮች
  • ለሽብር ተልእኮ የተመለመሉ 82 የአይ ኤስ አባላት ተያዙ
  • ቪዛ እና ጊዜያዊ የመኖሪያ ፈቃዳችውን ያላደሱ የውጭ ሀገር ዜጎች ከኢትዮጵያ ተባረሩ
  • በሞባይል ባንኪንግ ወንጀል በተጠረጠሩ 80 ግለሰብች ላይ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፓሊስ አስታወቀ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now