አገርኛ ሪፖርት - በአዲስ አበባ እና አጎርባች ከተሞች ለመጪው አስር ቀናት ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ናብ ሊኖር ይችላል ተባለ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

ከኢትዮጵያ ከሀምሳ አምስት እስከ ሰማኒያ በመቶ የሚሆነው ገንዘብ በህገ ወጥ ንግድ ሳቢያ ከአገር ወስጥ እንደሚወጣ የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡


አንኳሮች
  • ለሽብር ተልእኮ የተመለመሉ 82 የአይ ኤስ አባላት ተያዙ
  • ቪዛ እና ጊዜያዊ የመኖሪያ ፈቃዳችውን ያላደሱ የውጭ ሀገር ዜጎች ከኢትዮጵያ ተባረሩ
  • በሞባይል ባንኪንግ ወንጀል በተጠረጠሩ 80 ግለሰብች ላይ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፓሊስ አስታወቀ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
አገርኛ ሪፖርት - በአዲስ አበባ እና አጎርባች ከተሞች ለመጪው አስር ቀናት ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ናብ ሊኖር ይችላል ተባለ | SBS Amharic