የዛሬው የአገርኛ ሪፖርት ትኩረት ፦
- የታላቁ ህዳሴ ግድብ በሰኔ ወር የመጀመሪያውን ሀይል ማመንጨት ይጀምራል ሲሉ የውሃ ሀብት ሚ/ር ዶ/ር አንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ
- መንግስት የሰላም ድርድሩን የሚቀበለው ህግ የማስከበሩ ሂደት ከተጠናቀቀ በኋላ ነው ሲሉ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ
- ምክትል ጠቅላይ ሚ/ር እና የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ደመቀ መኮንን ከፈረንሳዩ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ጋር በፓሪስ ተወያዩ
የሚሉት ናቸው ፡፡





