በዓለ መስቀል በአገረ ኢትዮጵያ

Ethiopian Orthodox Christians take part in the Meskel festival at Meskel Square in Addis Ababa, Ethiopia on September 27, 2019. Source: Getty
ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ገፅታዎችን ተላብሶ በመላው ኢትዮጵያ የሚከበረው የመስቀል በዓል ገነን ከሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ በዓላት አንዱ ነው። በዕለተ መስቀል ሰው ሲሞት የማይለቀስበትና ዕርቅ ተጠይቆ እምቢ የማባይሉባቸው ባሕላዊ ልማዶችን የሚፈጽሙ ማኅበረሰባት አሉ። የደመራ ልኮሳ ሥነ ሥር ዓት በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ የማይዳሰስ ቅርስና የቱሪስት ቀልብ ማማለያ ኩነት ነው።
Share