በዓለ መስቀል በአገረ ኢትዮጵያ

Community

Ethiopian Orthodox Christians take part in the Meskel festival at Meskel Square in Addis Ababa, Ethiopia on September 27, 2019. Source: Getty

ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ገፅታዎችን ተላብሶ በመላው ኢትዮጵያ የሚከበረው የመስቀል በዓል ገነን ከሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ በዓላት አንዱ ነው። በዕለተ መስቀል ሰው ሲሞት የማይለቀስበትና ዕርቅ ተጠይቆ እምቢ የማባይሉባቸው ባሕላዊ ልማዶችን የሚፈጽሙ ማኅበረሰባት አሉ። የደመራ ልኮሳ ሥነ ሥር ዓት በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ የማይዳሰስ ቅርስና የቱሪስት ቀልብ ማማለያ ኩነት ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now