በዓለ መስቀል በአገረ ኢትዮጵያ

Community

Ethiopian Orthodox Christians take part in the Meskel festival at Meskel Square in Addis Ababa, Ethiopia on September 27, 2019. Source: Getty

ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ገፅታዎችን ተላብሶ በመላው ኢትዮጵያ የሚከበረው የመስቀል በዓል ገነን ከሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ በዓላት አንዱ ነው። በዕለተ መስቀል ሰው ሲሞት የማይለቀስበትና ዕርቅ ተጠይቆ እምቢ የማባይሉባቸው ባሕላዊ ልማዶችን የሚፈጽሙ ማኅበረሰባት አሉ። የደመራ ልኮሳ ሥነ ሥር ዓት በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ የማይዳሰስ ቅርስና የቱሪስት ቀልብ ማማለያ ኩነት ነው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በዓለ መስቀል በአገረ ኢትዮጵያ | SBS Amharic