አገርኛ ሪፖርት - የደቡብ ኦሞ ዞን 16 ብሔረሰቦችን የያዘ በመሆኑ ራሱን ችሎ በክልል እንዲደራጅ ጥያቄ ማቅረቡንና ኢዜማ - በአሁኑ ወቅት የሚነሱ የክልል እንሁን ጥያቄዎች በመንግሥት ካድሬዎች የሚነሱ እንጂ የሕዝብ ጥያቄዎች የተነጸባረቁባቸው እንዳልሆነ መግለጹን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።
Share

Published
By Stringer Report
Source: SBS
Share this with family and friends



