የደቡብ ኦሞ ዞን የክልል ጥያቄ አቀረበ - ኢዜማ መንግሥት ጥያቄውን እንዲያዘገይ አሳሰበ

Homeland Report 2906

Source: Courtesy of PD

አገርኛ ሪፖርት - የደቡብ ኦሞ ዞን 16 ብሔረሰቦችን የያዘ በመሆኑ ራሱን ችሎ በክልል እንዲደራጅ ጥያቄ ማቅረቡንና ኢዜማ - በአሁኑ ወቅት የሚነሱ የክልል እንሁን ጥያቄዎች በመንግሥት ካድሬዎች የሚነሱ እንጂ የሕዝብ ጥያቄዎች የተነጸባረቁባቸው እንዳልሆነ መግለጹን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now