የደቡብ ኦሞ ዞን የክልል ጥያቄ አቀረበ - ኢዜማ መንግሥት ጥያቄውን እንዲያዘገይ አሳሰበ

Source: Courtesy of PD
አገርኛ ሪፖርት - የደቡብ ኦሞ ዞን 16 ብሔረሰቦችን የያዘ በመሆኑ ራሱን ችሎ በክልል እንዲደራጅ ጥያቄ ማቅረቡንና ኢዜማ - በአሁኑ ወቅት የሚነሱ የክልል እንሁን ጥያቄዎች በመንግሥት ካድሬዎች የሚነሱ እንጂ የሕዝብ ጥያቄዎች የተነጸባረቁባቸው እንዳልሆነ መግለጹን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።
Share




