በሜልበርን - አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት የአቶ በቴ ኡርጌሳና ሌሎች ፖለቲከኞችን ግድያ በመቃወም በቪክቶሪያ ፓርላማ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሠልፍ አከናውነዋል።
አንኳሮች
- የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄ
- ጥሪ ለአውስትራሊያ መንግሥት
- የተቃውሞ ሠልፈኞች አተያዮች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends
