የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቱ አውስትራሊያን ኢላማው ውስጥ አስገብቷል05:01 Source: AAPኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (5.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሂዩማን ራይትስ ዎች ሪፖርት ነባር ዜጎችን፣ የጥገኝነት ጠያቂዎችና ስደተኞች አያያዝን አስመልክቶ አውስትራሊያ ላይ ብርቱ ትችቶችን ሰንዝሯል፡፡ ሪፖርቱ ኢትዮጵያን አክሎም ከ100 በላይ የሆኑ አገራትን የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታዎችን አካትቷል፡፡ShareLatest podcast episodes"ማኅበራዊ አንቂ መሆን አለብን፤ ሀገራችን ውስጥ ብዙ የሚሠሩ ማኅበራዊ ነገሮች አሉ" ሶስና ወጋየሁአውስትራሊያ የሃርሙዝ ባሕረ ሰላጤ መተላለፊያን ለመክፈት ዩናይትድ ስቴትስን አግልለው በአስቸኳይ ጉባኤ ላይ ከሚታደሙ 35 ሀገራት ጋር መቀላቀሏን አስታወቀች#107 የዱር እንሰሳትን መጠበቅ | ስለ እንሰሳትና ተፈጥሮ መናገርጠ/ሚ አንቶኒ አልባኒዚ ዛሬ ከምሽቱ 7:00 pm የመካከለኛ ምሥራቅ ጦርነትን አስመልክተው ለመላ አውስትራሊያውያን በሬዲዮና ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ንግግር ሊያደርጉ ነው