በምዕራብ አውስትራሊያ ለተፈናቃይ ኢትዮጵያውያን ዕርዳታ የማሰባሰቡ ምሽት "በአረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ የደመቀ ኢትዮጵያዊ ዝግጅት ነበር" ሲሉ የረድኤት ዝግጅቱ አስተባባሪ ወ/ሮ የምሥራች ደምሴ ገለጡ። እጃቸውን ለዘረጉ የማኅበረሰብ አባላት በሙሉ ልባዊ ምስጋናቸውንም አቅርበዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Yemisrach Demissie. Source: Y.Demissie
Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


