እንኳን ለፍልሰታ ጾም ፍቺ በሰላም አደረሳችሁ

His Eminence Abune Petros, Member of the Holy Synod and Archbishop of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church for the New York and surrounding areas. Source: SBS Amharic
" የፍልሰታ ጾም ፍቺን በአልን ስናከብር በጾሙ ወቅት የተውነውን ምግባችንን ወደ ገንዘብ በመለወጥ ኢትዮጵያ ላሉት እና ለተራቡት ወገኖቻችን መመጽወት ይኖርብናል ፡፡" - ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ በምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ፡፡
Share




