አቶ አበራ የማነአብ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) ሊቀመንበርና ወ/ሮ ጽጌረዳ ዋለልኝ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል፤ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይች ላይ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።
አንኳሮች
- በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) አመሠራረትና ዋነኛ ተልዕኮዎች
- በፌዴራልና የትግራይ ክልል መንግሥታት መካከል የተከሰቱ ወታደራዊ ግጭቶችና ተፅዕኖዎቻቸው
- የአውሮፓ ኅብረት ቅድመና ድኅረ ኢሕአዴግ አቋሞች
Share






