“የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚወስነው አገር ውስጥ ያለው ኃይል ነው” - ጽጌረዳ ዋለልኝ21:25Abera Yemaneab Source: A. Yemaneabኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (19.32MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አበራ የማነአብ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) ሊቀመንበርና ወ/ሮ ጽጌረዳ ዋለልኝ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል፤ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይች ላይ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።አንኳሮች በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) አመሠራረትና ዋነኛ ተልዕኮዎችበፌዴራልና የትግራይ ክልል መንግሥታት መካከል የተከሰቱ ወታደራዊ ግጭቶችና ተፅዕኖዎቻቸውየአውሮፓ ኅብረት ቅድመና ድኅረ ኢሕአዴግ አቋሞችShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም