“የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚወስነው አገር ውስጥ ያለው ኃይል ነው” - ጽጌረዳ ዋለልኝ

Abera Yemaneab

Abera Yemaneab Source: A. Yemaneab

አቶ አበራ የማነአብ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) ሊቀመንበርና ወ/ሮ ጽጌረዳ ዋለልኝ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል፤ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይች ላይ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።


አንኳሮች


 

  • በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን መድረክ (ድልድይ) አመሠራረትና ዋነኛ ተልዕኮዎች
  • በፌዴራልና የትግራይ ክልል መንግሥታት መካከል የተከሰቱ ወታደራዊ ግጭቶችና ተፅዕኖዎቻቸው
  • የአውሮፓ ኅብረት ቅድመና ድኅረ ኢሕአዴግ አቋሞች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now