SKIP TO MAIN CONTENT

ምርጫ 2013“ለስናን ሕዝብ የደብረማርቆስ ሞጣ መንገድን ለማስጨረስና ያለችውን አንዲት የጤና ጣቢያ ወደ ሆስፒታል ለማሳደግ እሠራለሁ” - ደራሲ አበረ አዳሙ

Abere Adamu.
Abere Adamu. Source: A.Adamu

ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። ድምጹን የሚሹትን ሕዝብ ይሁንታ ካገኙ ሊያከናውኗቸው ስላቀዷቸው የመሠረተ ልማት ትልሞቻቸውና እንደምን ሥነ ጽሑፍንና ፖለቲካን አዋድደው ለመቀጠል እንዳሰቡ ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። ድምጹን የሚሹትን ሕዝብ ይሁንታ ካገኙ ሊያከናውኗቸው ስላቀዷቸው የመሠረተ ልማት ትልሞቻቸውና እንደምን ሥነ ጽሑፍንና ፖለቲካን አዋድደው ለመቀጠል እንዳሰቡ ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now