ምርጫ 2013“ለስናን ሕዝብ የደብረማርቆስ ሞጣ መንገድን ለማስጨረስና ያለችውን አንዲት የጤና ጣቢያ ወደ ሆስፒታል ለማሳደግ እሠራለሁ” - ደራሲ አበረ አዳሙ

Abere Adamu.

Abere Adamu. Source: A.Adamu

ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። ድምጹን የሚሹትን ሕዝብ ይሁንታ ካገኙ ሊያከናውኗቸው ስላቀዷቸው የመሠረተ ልማት ትልሞቻቸውና እንደምን ሥነ ጽሑፍንና ፖለቲካን አዋድደው ለመቀጠል እንዳሰቡ ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service