ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። ድምጹን የሚሹትን ሕዝብ ይሁንታ ካገኙ ሊያከናውኗቸው ስላቀዷቸው የመሠረተ ልማት ትልሞቻቸውና እንደምን ሥነ ጽሑፍንና ፖለቲካን አዋድደው ለመቀጠል እንዳሰቡ ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Abere Adamu. Source: A.Adamu
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

