ምርጫ 2013“ለስናን ሕዝብ የደብረማርቆስ ሞጣ መንገድን ለማስጨረስና ያለችውን አንዲት የጤና ጣቢያ ወደ ሆስፒታል ለማሳደግ እሠራለሁ” - ደራሲ አበረ አዳሙ

Abere Adamu.

Abere Adamu. Source: A.Adamu

ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። ድምጹን የሚሹትን ሕዝብ ይሁንታ ካገኙ ሊያከናውኗቸው ስላቀዷቸው የመሠረተ ልማት ትልሞቻቸውና እንደምን ሥነ ጽሑፍንና ፖለቲካን አዋድደው ለመቀጠል እንዳሰቡ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now