"አልበሜን 'የሰላም ዜማ' ያልኩት ሰላም ከእግዚአብሔር የተሰጠን ብቻ ሳይሆን እርስ በእርሳችን የምንሰጣጠው ስጦታ ነው በሚል ነው" አቢይ ሳህሌ16:33Singer Mahamoud Ahmed (L), and Saxophonist Abiy Sahle Abebe. Credit: AS.Abebeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.8MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሳክስፎን ተጫዋች አቢይ ሳህሌ፤ "የሰላም ዜማ" ሲል የሰየመውን የመጀመሪያ የሙዚቃ አልበሙን ኢትዮጵያውያን በታደሙበት ቅዳሜ ኖቬምበር 26 / ሕዳር 17 ፉትስክሬይ - ሜልበርን ለማስመረቅ ተሰናድቷል። ስለ ሙዚቃ ሥራዎቹ ያወጋል።አንኳሮችጉዞ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያወደ አገር ቤት ላለመመለስ ከውሳኔ ላይ መድረስ"የሰላም ዜማ" ተጨማሪ ያድምጡአቢይ ሳህሌ አበበ፤ ከክርራ እስከ ሳክስፎንShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ