"አልበሜን 'የሰላም ዜማ' ያልኩት ሰላም ከእግዚአብሔር የተሰጠን ብቻ ሳይሆን እርስ በእርሳችን የምንሰጣጠው ስጦታ ነው በሚል ነው" አቢይ ሳህሌ16:33Singer Mahamoud Ahmed (L), and Saxophonist Abiy Sahle Abebe. Credit: AS.Abebeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.8MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሳክስፎን ተጫዋች አቢይ ሳህሌ፤ "የሰላም ዜማ" ሲል የሰየመውን የመጀመሪያ የሙዚቃ አልበሙን ኢትዮጵያውያን በታደሙበት ቅዳሜ ኖቬምበር 26 / ሕዳር 17 ፉትስክሬይ - ሜልበርን ለማስመረቅ ተሰናድቷል። ስለ ሙዚቃ ሥራዎቹ ያወጋል።አንኳሮችጉዞ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያወደ አገር ቤት ላለመመለስ ከውሳኔ ላይ መድረስ"የሰላም ዜማ" ተጨማሪ ያድምጡአቢይ ሳህሌ አበበ፤ ከክርራ እስከ ሳክስፎንShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ