ሳክስፎን ተጫዋች አቢይ ሳህሌ፤ "የሰላም ዜማ" ሲል የሰየመውን የመጀመሪያ የሙዚቃ አልበሙን ኢትዮጵያውያን በታደሙበት ቅዳሜ ኖቬምበር 26 / ሕዳር 17 ፉትስክሬይ - ሜልበርን ለማስመረቅ ተሰናድቷል። ስለ ሙዚቃ ሥራዎቹ ያወጋል።
አንኳሮች
- ጉዞ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ
- ወደ አገር ቤት ላለመመለስ ከውሳኔ ላይ መድረስ
- "የሰላም ዜማ"
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Singer Mahamoud Ahmed (L), and Saxophonist Abiy Sahle Abebe. Credit: AS.Abebe
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends



