“ኢትዮጵያ ነበረች፤ ዛሬም አለች፤ ለወደፊትም ትኖራለች!” ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን በሲድኒ17:10Aynalem Tesfaye and Abulla Agwa Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (31.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አቡላ አግዋ - የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢና ወ/ሮ ዓይናለም ተስፋዬ የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ ፕሮግራም መሪ፤ ትናንትና እሑድ ኦክቶበር 10 – 2020 በሲድኒ - አውስትራሊያ የተካሄደው የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ “ለአገራችን ቃል ኪዳናችንን ያደስንበት” ነው ይላሉ። ስለ ድጋፍ ሠልፉም ፋይዳ ያስረዳሉ።አንኳሮች ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት የአገር ሕልውናን ማስቀጠልየኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያን አገራዊ ድጋፍ ትልሞችShareLatest podcast episodes"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከማያገኙት 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲን