“ኢትዮጵያ ነበረች፤ ዛሬም አለች፤ ለወደፊትም ትኖራለች!” ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን በሲድኒ17:10Aynalem Tesfaye and Abulla Agwa Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (31.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አቡላ አግዋ - የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢና ወ/ሮ ዓይናለም ተስፋዬ የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ ፕሮግራም መሪ፤ ትናንትና እሑድ ኦክቶበር 10 – 2020 በሲድኒ - አውስትራሊያ የተካሄደው የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ “ለአገራችን ቃል ኪዳናችንን ያደስንበት” ነው ይላሉ። ስለ ድጋፍ ሠልፉም ፋይዳ ያስረዳሉ።አንኳሮች ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት የአገር ሕልውናን ማስቀጠልየኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያን አገራዊ ድጋፍ ትልሞችShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች