“ኢትዮጵያ ነበረች፤ ዛሬም አለች፤ ለወደፊትም ትኖራለች!” ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን በሲድኒ17:10Aynalem Tesfaye and Abulla Agwa Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (31.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አቡላ አግዋ - የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢና ወ/ሮ ዓይናለም ተስፋዬ የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ ፕሮግራም መሪ፤ ትናንትና እሑድ ኦክቶበር 10 – 2020 በሲድኒ - አውስትራሊያ የተካሄደው የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ “ለአገራችን ቃል ኪዳናችንን ያደስንበት” ነው ይላሉ። ስለ ድጋፍ ሠልፉም ፋይዳ ያስረዳሉ።አንኳሮች ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት የአገር ሕልውናን ማስቀጠልየኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያን አገራዊ ድጋፍ ትልሞችShareLatest podcast episodes"ኢሬቻን ወደፊት ለሚያከብሩት እግዚአብሔር ያድርሳችሁ! ላከበሩትም እንኳን አደረሳችሁ!" ኦቦ ዓለማየሁ ቁቤድምፃዊ ቫሔ ቲልቢያን፤ ከምዕራብ አርመንያ እስከ ኢትዮጵያየመጀመሪያ ጊዜ ቤት ገዢዎች የአምስት ፐርሰንት ተቀማጭ ፖሊሲና የአረጋውያን ክብካቤ ሠራተኞች ደመወዝ ጭማሪ ከዛሬ ኦክቶበር 1 ጀምሮ ግብር ላይ ውለዋልበትግራይ ክልል የወባ በሽታ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱ ተነገረ