“ኢትዮጵያ ነበረች፤ ዛሬም አለች፤ ለወደፊትም ትኖራለች!” ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን በሲድኒ

Abulla Agwa and Aynalem Tesfaye

Aynalem Tesfaye and Abulla Agwa Source: Supplied

አቶ አቡላ አግዋ - የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢና ወ/ሮ ዓይናለም ተስፋዬ የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ ፕሮግራም መሪ፤ ትናንትና እሑድ ኦክቶበር 10 – 2020 በሲድኒ - አውስትራሊያ የተካሄደው የኢትዮጵያ ድጋፍ ሰልፍ “ለአገራችን ቃል ኪዳናችንን ያደስንበት” ነው ይላሉ። ስለ ድጋፍ ሠልፉም ፋይዳ ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት  
  • የአገር ሕልውናን ማስቀጠል
  • የኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያን አገራዊ ድጋፍ ትልሞች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now