"በእምነት ሳትለያዩ ሰው በመሆናችሁ ብቻ ሰው የሆኑትን ለመታደግ መላ ፍጠሩ፤ ለእግዚአብሔር ምክንያት ሆናችሁ ወገናችሁን ታደጉ" አቡነ ኤርሚያስ

Abune Ermias Northen Wollo.jpg

Abune Ermias, Archbishop of Northern Wollo. Credit: Supplied

ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ወሎ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ መጋቢት 7 / ማርች 16 በሰሜን ወሎ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ለመታደግ በአውስትራሊያ ስለሚካሔደው የበጎ አድራጎት ችሮታ ዕሳቤና ከ30 ሺህ በላይ ስለሆኑቱ ተፈናቃዮች የዕለት - ተዕለት ሕይወትን የማቆያ ትግል ሁኔታዎች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የተፈናቃዮች ችግር በሰሜን ወሎ
  • ለአስቸኳይ ደራሽነት የሚፈለጉ የእርዳታ ዓይነቶች
  • ልገሳ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"በእምነት ሳትለያዩ ሰው በመሆናችሁ ብቻ ሰው የሆኑትን ለመታደግ መላ ፍጠሩ፤ ለእግዚአብሔር ምክንያት ሆናችሁ ወገናችሁን ታደጉ" አቡነ ኤርሚያስ | SBS Amharic