"ፍትሕ በእግዚአብሔር ኃይል ከእያንዳንዱ ከማኅበረሰባቱ ልብ ውስጥ እንጂ ከተቋማት ብቻ አይደለም" አቡነ ጴጥሮስ10:37His Eminence Abune Petros, Member of the Holy Synod and Archbishop of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church for the New York and surrounding areas. Credit: Martha Tsegawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.73MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባልና በኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብክት ሊቀ ጳጳስ፤ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባራትን አካትተው የሰኔ ጾም / ጾመ ፍልሰታን ዋነኛ ይዘትና ትርጓሜ ነቅሰው ያስረዳሉ።አንኳሮችመንፈሳዊ የጾም ተግባራትየጾም ወቅት አመጋገብመንፈሳዊ ትርጓሜዎችተጨማሪ ያድምጡ"በእግዚአብሔር ፊት የምንጾም ከሆነ ከታይታ ያለፈ ጾም ያስፈልገናል፤ ለእዩልኝ አታድርጉት" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስShareLatest podcast episodes"ነፃነትን የሚወድ ማንም ሰው አድዋን ማክበር አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"የአድዋ ድል በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የማይረሳ፣ የማይደበዝዝ፣ የብሔራዊ ክብር፣ የነፃነትና የሉዓላዊነት ምልክት ነው።" አምባሳደር አንዋር ሙክታርየፌዴሬሽን ም/ቤት በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄዎች የተነሱባቸው አካባቢዎች ችግሮች እስኪፈቱ ድረስ ከትግራይ ውጪ የቀጥታ ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ አሳለፈአድዋ - አሉላ አባ ነጋ