“ደብረ ታቦር የተራራ ስም ሲሆን ክርስቶስ ማንነቱን ለደቀ መዛሙርቱ የገለጠበት ቦታ ነው” - አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros Source: SBS Amharic
ብፁዕ አቡነ ጰጥሮስ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የደብረ ታቦርን ሃይማኖታዊና ባሕላዊ አከባበር አስመልክተው ይናገራሉ።
Share

Abune Petros Source: SBS Amharic

SBS World News