“ኢትዮጵያውያን በሕዳሴ ግድብ የማይቻል ነገር እንደሚቻል አሳይተዋል፤ እግዚአብሔር በኢትዮጵያ ላይ የምሕረት እጁን እንደዘረጋ ነው” - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ27:08Abune Petros Source: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (49.7MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ በቅርቡ የአገረ ስብከት ጽሕፈት ቤቱ ያወጣውን መግለጫ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየመግለጫው ዋነኛ ይዘቶችየኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጥንተ ታሪክና ሚናየሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክትShareLatest podcast episodesየፀረ ጥላቻ ንግግርና የጠብመንጃ ባለቤትነት ሕጎች በፓርላማ ይሁንታ ተቸራቸውግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ