ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላን አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የዘንድሮው የመስቀል በአል በቪክቶርያ ያሉ ምእመናን ባለው የደረጃ 4 ክልከላ ምክንያት ከቤታቸው በዙም የሚያክብሩት ሲሆን ፤ በተቀሩት ከተሞች ያሉት ምእመናን በተለመደው መሰረት በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኖቻቸው እንደሚያከብሩ ተናግረዋል ።
“ መስቀል ለኢትዮጵያውያን ልዩ ትርጉም ያለው ፤ የመንፈሳዊ ማህበራዊ ታሪካዊና የማንነት መለያችን ነው ። ”- ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros Source: SBS Amharic
“ መስቀል ለኢትዮጵያውያን ልዩ ትርጉም ያለው ፤ የመንፈሳዊ ማህበራዊ ታሪካና የማንነት መለያችን ነው ። ”- ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ
Share




