“ መስቀል ለኢትዮጵያውያን ልዩ ትርጉም ያለው ፤ የመንፈሳዊ ማህበራዊ ታሪካዊና የማንነት መለያችን ነው ። ”- ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ

.

Abune Petros Source: SBS Amharic

“ መስቀል ለኢትዮጵያውያን ልዩ ትርጉም ያለው ፤ የመንፈሳዊ ማህበራዊ ታሪካና የማንነት መለያችን ነው ። ”- ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ


ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላን አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የዘንድሮው የመስቀል በአል በቪክቶርያ ያሉ ምእመናን ባለው የደረጃ 4 ክልከላ ምክንያት ከቤታቸው በዙም የሚያክብሩት ሲሆን ፤  በተቀሩት ከተሞች ያሉት  ምእመናን በተለመደው መሰረት በየአጥቢያ ቤተክርስቲያኖቻቸው እንደሚያከብሩ ተናግረዋል ።


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now