“ለኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ እርዳታ ስጦታ የሰጡትን በሰፊው ይስጥልን፤ በረከታቸውን ይባርክልን” – ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros Source: Courtesy of PD
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ - የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ አሕጉረ ስብከቱ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ለኮሮናቫይረስ የእርዳታ ጥሪ ምላሽ ከምዕመናን የተለገሰው የችሮታ ገንዘብ መጠንና አገር ቤት መድረሱን ይገልጣሉ።
Share




