“ፖለቲካና ጎሠኝነት ለቤተክርስቲያን ስለማይጠቅሙ መዋቅሯን አጠንክራ ከሠራች የማያደምጣት የለም” - ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ

Abune Yosef Source: SBS Amharic
ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የምሥራቅ ጎጃም አገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ የሁለቱ ሲኖዶሶች ውህደት ስላስገኛቸው ፋይዳዎች፣ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያንን አስተዋፅኦዎችና በባሕር ማዶ ለሚኖሩ የእምነቱ ተከታይ ኢትዮጵያውያን ያላቸውን ምክረ ሃሳብ ያጋራሉ።
Share




