“ትኩረታችን በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያሉ ዕምቅ ምቹ ዕድሎችን ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ ነው” - አምባሳደር ዶ/ር ሙክታር ከድር15:46Ambassador Dr Muktar Kedir. Source: M.Kedirኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.56MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ቀደም ሲልም በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንትነት፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግ የሪፎርም፣ የመልካም አስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ዘርፍ አስተባባሪ፣ በኦቶዋ ካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚና ቢዝነስ ዘርፍ ኃላፊና በሌሎችም የተለያዩ መንግሥታዊ የኃላፊነት ዕርከኖች አገልግለዋል። ስለ ኢትዮጵያና የአውስትራሊያ ግንኙነቶች ደረጃ ይገልጣሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብን መገንዘብየኢትዮጵያና አውስትራሊያ ግንኙነቶች በዲፕሎማሲ፣ ሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት፣ ታዳሽ ኃይልና ንግድ ዘርፎችየኢትዮ - አውስትራሊያ የወደፊት አራት ዋነኛ የግንኙነት ትኩረት አቅጣጫዎችShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም