“የሕዳሴን ግድብ ተባብረን ከሠራን ድህነትን ታሪክ የማድረግ ጉዞአችን መጀመሪያ ይሆናል” - አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ25:22Ambassador Dr Tizita Mulugeta Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (46.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ በሕንድ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በእስያና አውስትራሊያ ባሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ትብብር ተሰናድቶ የተካሄደውን የዌብናር መድረክና የኢትዮጵያውያንና ትውልደ -ኢትዮጵያውያንን ተሳትፎዎች ነቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮችየውይይት መድረኩ ዓላማና ይዘቶችየታላቁ ሕዳሴ ግድብ ትሩፋቶችየኢትዮጵያና ሕንድ ግንኝነቶችShareLatest podcast episodesየፀረ ጥላቻ ንግግርና የጠብመንጃ ባለቤትነት ሕጎች በፓርላማ ይሁንታ ተቸራቸውግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ