“የሕዳሴን ግድብ ተባብረን ከሠራን ድህነትን ታሪክ የማድረግ ጉዞአችን መጀመሪያ ይሆናል” - አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ25:22Ambassador Dr Tizita Mulugeta Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (46.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ በሕንድ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር፤ በእስያና አውስትራሊያ ባሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ትብብር ተሰናድቶ የተካሄደውን የዌብናር መድረክና የኢትዮጵያውያንና ትውልደ -ኢትዮጵያውያንን ተሳትፎዎች ነቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮችየውይይት መድረኩ ዓላማና ይዘቶችየታላቁ ሕዳሴ ግድብ ትሩፋቶችየኢትዮጵያና ሕንድ ግንኝነቶችShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች