ከማገብት እስከ ሕወሓት - አምባሳደር ስዩም መስፍን

mesfin .png

The late Ambassador Seyoum Mesfin, June 16, 2009, in Berlin, Germany. Credit: Thomas Koehler/Photothek via Getty Images

በአሁኑ ወቅት በሕይወት የሌሉት የቀድሞው የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ስዮም መስፍን በሕይወት ሳሉ ከSBS አማርኛ ጋር ባካሔዱት ቃለ ምልልስ ከትጥቅ ትግል ጅማሯቸው ተነስተው፤ ከሕወሓት አመራር በፈቃዳቸው ስለምን እንደተሰናበቱ አስረድተው ነበር (የSBS 50ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ዳግም የቀረበ)።


አንኳሮች
  • የሕወሓት ትግል ፋይዳዎች
  • ከአመራር መገለል
  • የንግግርና የፕሬስ ነፃነት
  • የመደብ ልዩነት
  • ሙስናና ፀረ - ሙስና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now