አቶ አናንያ ዳንኤል ኢሳያስ፤ የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን ቃል አቀባይ፤ ሜይ 3 / ሚያዝያ 25 የሚካሔደውን የአውስትራሊያ የፌዴራል ምርጫ ሂደትና የኮሚሽኑን ሚናዎች አስመልክተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የምርጫ ድምፅ አሰጣጦች
- የምርጫ ክንውኖች በምርጫ ጣቢያዎች
- የአካል ጉዳተኞች ለሆኑና አስተርጓሚ ለሚሹ መራጮች የሚደረጉ ድጋፎች
- የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን (አምኮ) የተሳስቱና አሳሳች መረጃዎችን የመከላከል ሚና
Share






