"አውስትራሊያ ውስጥ በምርጫ ወቅት ድምፅ አለመስጠት ሕግ እንደመጣስ ይቆጠራል፤ መራጭነት መሠረታዊ መብትና ኃላፊነት ነው" አቶ አናንያ ኢሳያስ

Election 2025.png

A man puts his voting paper in the ballot box for the Australian Federal Election in Melbourne on July 2, 2016 (L) and Anania Daniel Esayas, Spokesperson of the Australian Electoral Commission (R). Credit: PAUL CROCK/AFP via Getty Images / AD.Esayas

አቶ አናንያ ዳንኤል ኢሳያስ፤ የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን ቃል አቀባይ፤ ሜይ 3 / ሚያዝያ 25 የሚካሔደውን የአውስትራሊያ የፌዴራል ምርጫ ሂደትና የኮሚሽኑን ሚናዎች አስመልክተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የምርጫ ድምፅ አሰጣጦች
  • የምርጫ ክንውኖች በምርጫ ጣቢያዎች
  • የአካል ጉዳተኞች ለሆኑና አስተርጓሚ ለሚሹ መራጮች የሚደረጉ ድጋፎች
  • የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን (አምኮ) የተሳስቱና አሳሳች መረጃዎችን የመከላከል ሚና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service