“ለመከላከያ ግንባታ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት መጀመር አለበት” አሰፋ በቀለና አዳሙ ተፈራ13:16Adamu Tefera (L) and Assefa Bekele (R). Source: A.Tefera and A.Bekeleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.46MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አሰፋ በቀለ፤ የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ብላክታውን ፖሊስ መድብለባህል ማኅበረሰብ አገናኝ መኮንን እና አቶ አዳሙ ተፈራ፤ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ድኅረ ምርጫ 2013 ቀዳሚ ሊሆኑ ስለሚገቡ ዋነኛ ብሔራዊ አጀንዳዎችን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎትአገር አቀፍ ሥርዓተ ትምህርትየምጣኔ ሃብት ግንባታShareLatest podcast episodes"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ