“ለመከላከያ ግንባታ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት መጀመር አለበት” አሰፋ በቀለና አዳሙ ተፈራ

Adamu Tefera (L) and Assefa Bekele (R).

Adamu Tefera (L) and Assefa Bekele (R). Source: A.Tefera and A.Bekele

አቶ አሰፋ በቀለ፤ የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ብላክታውን ፖሊስ መድብለባህል ማኅበረሰብ አገናኝ መኮንን እና አቶ አዳሙ ተፈራ፤ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ድኅረ ምርጫ 2013 ቀዳሚ ሊሆኑ ስለሚገቡ ዋነኛ ብሔራዊ አጀንዳዎችን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት
  • አገር አቀፍ ሥርዓተ ትምህርት
  • የምጣኔ ሃብት ግንባታ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now